Telegram Group & Telegram Channel
የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደዔታ ምስጋኑ አረጋ የአውሮፓ ኅብረት ካውንስል ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ ያሳለፈው የቪዛ ገደብ ውሳኔ "የማይጠቅም ውሳኔ" ነው በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

ሚንስትር ደዔታው በ"ኤክስ" ገጻቸው ባሠፈሩት መልዕክት፣ ጉዳዩ በኢትዮጵያና አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ውስጥ "አዋኪ ጉዳይ መኾን ሊኾን አይገባውም" ብለዋል። አውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋር መኾኑን የጠቀሱት ምስጋኑ፣ ችግሩ ባስቸኳይ ሊፈታ እንደሚገባው ገልጸዋል።

ኅብረቱ በአውሮፓ አገራት ውስጥ የመቆየት ፍቃድ በሌላቸው ኢትዮጵያዊያን ላይ ከጣለው የቪዛ ገደብ በተጨማሪ፣ የዲፕሎማቲክና አገልግሎት ፓስፖርት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ያለ ክፍያ ቪዛ እንዳይሰጣቸው አግዷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news



tg-me.com/ethio_mereja_news/16726
Create:
Last Update:

የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ደዔታ ምስጋኑ አረጋ የአውሮፓ ኅብረት ካውንስል ኢትዮጵያዊያን ዜጎች ላይ ያሳለፈው የቪዛ ገደብ ውሳኔ "የማይጠቅም ውሳኔ" ነው በማለት ቅሬታቸውን ገልጸዋል።

ሚንስትር ደዔታው በ"ኤክስ" ገጻቸው ባሠፈሩት መልዕክት፣ ጉዳዩ በኢትዮጵያና አውሮፓ ኅብረት ግንኙነት ውስጥ "አዋኪ ጉዳይ መኾን ሊኾን አይገባውም" ብለዋል። አውሮፓ ኅብረት የኢትዮጵያ ጠንካራ አጋር መኾኑን የጠቀሱት ምስጋኑ፣ ችግሩ ባስቸኳይ ሊፈታ እንደሚገባው ገልጸዋል።

ኅብረቱ በአውሮፓ አገራት ውስጥ የመቆየት ፍቃድ በሌላቸው ኢትዮጵያዊያን ላይ ከጣለው የቪዛ ገደብ በተጨማሪ፣ የዲፕሎማቲክና አገልግሎት ፓስፖርት ያላቸው ኢትዮጵያዊያን ያለ ክፍያ ቪዛ እንዳይሰጣቸው አግዷል።

@ethio_mereja_news
@ethio_mereja_news

BY ኢትዮ መረጃ - NEWS


Warning: Undefined variable $i in /var/www/tg-me/post.php on line 283

Share with your friend now:
tg-me.com/ethio_mereja_news/16726

View MORE
Open in Telegram


ኢትዮ መረጃ NEWS Telegram | DID YOU KNOW?

Date: |

Telegram and Signal Havens for Right-Wing Extremists

Since the violent storming of Capitol Hill and subsequent ban of former U.S. President Donald Trump from Facebook and Twitter, the removal of Parler from Amazon’s servers, and the de-platforming of incendiary right-wing content, messaging services Telegram and Signal have seen a deluge of new users. In January alone, Telegram reported 90 million new accounts. Its founder, Pavel Durov, described this as “the largest digital migration in human history.” Signal reportedly doubled its user base to 40 million people and became the most downloaded app in 70 countries. The two services rely on encryption to protect the privacy of user communication, which has made them popular with protesters seeking to conceal their identities against repressive governments in places like Belarus, Hong Kong, and Iran. But the same encryption technology has also made them a favored communication tool for criminals and terrorist groups, including al Qaeda and the Islamic State.

ኢትዮ መረጃ NEWS from es


Telegram ኢትዮ መረጃ - NEWS
FROM USA